27/05/2026
ለመላው የእስልምና እምነት ተከታይ በሙሉ እንኳን ለ1447ኛው ዓመተ ሂጅራ የኢድ አል-ዓድሃ (ዓረፋ) በዓል በሰላም አደረሳችሁ
አቶ መልካሙ ማቲዎስ
የዳራ ወረዳ ባህል ቱርዝምና ስፖርት ጽ/ቤት ኃላፊ
የዳራ ወረዳ ባህል ቱርዝምና ስፖርት ጽ/ቤት ኃላፊ ክቡር መልካሙ ማቲዎስ 1447ኛው ዓመተ ሂጅራ የኢድ አል-ዓድሃ (ዓረፋ) በዓል አስመልክተው የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።
በዓሉን ስናከብር እንደተለመደው ካለን ላይ አካፍለን አቅመ ደካሞችን፣ ጧሪ የሌላቸውንና የተቸገሩ ወገኖችን በመጠየቅና በመርዳት በፍቅር በአንድነት በዓሉን ልናከብር እንደሚገባ ጥሪ አስተላልፈዋል:
ዒድ አል ዓድሃ ሙባረክ!
ለተጨማሪ መረጃ
🔔📌 telegram - https://t.me/+eOrsnIoUCrI2MDU0
🔔📌TikTok
tiktok.com/
🔔📌 Gmail -
[email protected]
🔔📌 Instagram
https://www.instagram.com/daraworedacultureturisim?igsh=ZXZkMTJqdjR6ZjAz