14/07/2025
ድምፄንም ይሰማሉ፥ አንድም መንጋ ይሆናሉ እረኛውም አንድ።”
— ዮሐንስ 10፥16
1ኛ ጴጥሮስ 5
³ለመንጋው ምሳሌ ሁኑ እንጂ ማኅበሮቻችሁን በኃይል አትግዙ፤
⁴ የእረኞችም አለቃ በሚገለጥበት ጊዜ የማያልፈውን የክብርን አክሊል ትቀበላላችሁ።
🎤የኢትዮጵያ ወንጌላውያን አማኞች አብያተ ክርስቲያን ካውንስል ዛሬ በሶማሌ ክልል ዋና ከተማ በጂጂጋ ቅርንጫፉን አደራጅቷል ስለሁሉም እግዚአብሔር ይመስገን መልካም የስራ ዘመን ለሁላችን የጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ ፀጋ እና ሰላም ፍቅር አንድነት በያላቹበት ይብዛላቹ!!!!