Gondar city police office ጎንደር ከተማ 4ኛ ፖሊስ ጣቢይ

  • Home
  • Ethiopia
  • Gondar
  • Gondar city police office ጎንደር ከተማ 4ኛ ፖሊስ ጣቢይ

Gondar city  police office    ጎንደር ከተማ 4ኛ ፖሊስ ጣቢይ Contact information, map and directions, contact form, opening hours, services, ratings, photos, videos and announcements from Gondar city police office ጎንደር ከተማ 4ኛ ፖሊስ ጣቢይ, Grocers, Gondar.

በ5ኛ ወና ፖሊስ ጣቢያ ለገበሪው ሊውል የነበረ 10 ቁምጣ ወይም 5 ኩንታል ማዳበሪያ ከምስ /ደምቢያ ወረዳአይባ አካባቢ አዘዞገቢያላይ ሊሸጥ ሲል ገዠና ሻጭን አሰከማዳበሪያው ድረስእጅ ከፈጅበ...
23/06/2023

በ5ኛ ወና ፖሊስ ጣቢያ ለገበሪው
ሊውል የነበረ 10 ቁምጣ ወይም
5 ኩንታል ማዳበሪያ ከምስ /ደምቢያ
ወረዳአይባ አካባቢ አዘዞገቢያላይ
ሊሸጥ ሲል ገዠና ሻጭን አሰከ
ማዳበሪያው ድረስእጅ ከፈጅበቁጥጥር
ስር የዋለ መሆኑን እየገለፅነን ሊሎች
ከዚህ ድርጊታቹሁ እንድትቆጠቡ
እያልን ለቀጣይ የምርመራ ሄደታችን
የምናሳውቅ መሆኑን እንገፃለን
ከ5 ኛ ዋና ፖ/ጣ/ሚ/ኮሚነመኬሽን

በ5ኛ ዋና ፓሊስ ጣቢያእጅ ከፈጅ በቤት ስርቆትወንጀልየተጠረጠረግለሰብ በስራት ተቀጣ።ኖሪነቱ ጎንደርከተማቀበሌ 07 የሆነስራጋራጅሰራተኛ በቀን 20/08/2015ዓ/ምአንድኤልጅፍላት ተለቪዥን አዘ...
11/05/2023

በ5ኛ ዋና ፓሊስ ጣቢያ
እጅ ከፈጅ በቤት ስርቆትወንጀልየተጠረጠረ
ግለሰብ በስራት ተቀጣ።
ኖሪነቱ ጎንደርከተማቀበሌ 07 የሆነስራጋራጅ
ሰራተኛ በቀን 20/08/2015ዓ/ምአንድኤልጅ
ፍላት ተለቪዥን አዘዞከተማላይልዩስሙአባሳሙኤልኮንዶሚኒየም
ተብሎከሚጠራውቦታንብረትነቱየግለሰብየሆነ
ተጠርጣሪውንፖሊስ በቁጥጥር ስር በማዋል
የምርመራ መዝገብ በማዘጋጀት ለሚመለከተው
የፍትህ አካልበመላክ በቀን24/08/2015 ዓ/ም
አዘዞ ን/ወረዳ ፍ/ቤት በዋለው ችሎት በተጠርጣ
ሪው ግለሰብላይ የ2ዓመት እስራት የተቀጣ መሆኑን መርማሪው ዋና ሳ/ጅን አማረ አለምየ
ገልፀዋል። ዘጋቤ የ5ኛ ዋና ፓሊስ ጣቢያ ሚ/ና
ኮሚኒኬሽን ክፍል።

የ5 ኛ ዋና ፖሊስ ጣቢያ በዛሬው ዕለትማለትም በቀን 11/ዐ7/2015/ዓ/ም የታድሶ ፕሮግራም ተከናወነ ማለትም1ኛ የ6ወር የስራ አፈፃፀም ግምገማን2ኛ የ32ኛ ዙር አዲስ የፖሊስ አባላትን  የ...
20/03/2023

የ5 ኛ ዋና ፖሊስ ጣቢያ በዛሬው ዕለት
ማለትም በቀን 11/ዐ7/2015/ዓ/ም
የታድሶ ፕሮግራም ተከናወነ ማለትም
1ኛ የ6ወር የስራ አፈፃፀም ግምገማን
2ኛ የ32ኛ ዙር አዲስ የፖሊስ አባላትን
የአቀባበል ስነስራት በተመለከተ
3ኛ ከልዩ ግዳጅ ዘምተው የተመለሱ
የፖሊስ አባላት የሽልማት ስነስራዓት
በሚል ዓላማ በደመቀ መልኩ የሠራዊቱን
አንድነት ለማጠናከር የተለያዩ ፈንዶችን
በማሰባሰብ
1ኛ ከጎንደር ዩኒቨርስቲ በቁጥር40ፋሬ
ፎም ፍርናሽ አዲስ ለተመደቡ ለፖሊስ
አባላት መገልገያ የሚውል
2ኛ ታድሶው እንዲያምር የተለያዩ ድርጅቶች
በደመቀ ሁኔታ እንዲከበር ጉልህ አስተዋፆ
ለአበረከታቹሁ እያመሰገን በጣቢያው ኃላፊ
የ6ወር ሪፓት በመቅረብና የመዝጊያ ንግግር
በጎንደር ከተማ አስተዳደር ፖሊስ መምሪያ
የሠው ኃይል ዋና ክፍል ኃላፊ በሆኑት የመዝ
ጊያ ንግግርና የስራ መመሪያ በመስጠትአጠናቀናል መልካም የስራ ዘመን

27/01/2023

ሶስት /3/ግለሰቦች በእጅ ከፈንጅ ወንጀል
የተያዙ ተጠርጣሪዎች በዕስራት ተቀጡ
1ኛ የጥበቃ ሠራተኛ የሆነ 4ዓመት ዕስራት
2ኛ የተሰጣ ልብስ የሰረቀ 1ዓመት ከ6ወር
ዕስራት
3ኛ ምባይል የሰረቀ 7ወር ዕስራት በጎንደር
ከተማ ወረዳ ፍ /ቤት ጥር 18/ዐ5/2015
ዓ/ም በዋለው ችሎት በዕስራት የተቀጡ
መሆኑን ዋ/ሳ/ሰጠኝ ዘውዱ ገልፀዋል
ዘጋቢ ም/ኮ/ር ቸርነትአስማረ ሚዲያና
ኮሚኒኬሽን ክፍልሃላፊ

21/01/2023
20/01/2023
20/01/2023
20/01/2023
20/01/2023

Address

Gondar

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Gondar city police office ጎንደር ከተማ 4ኛ ፖሊስ ጣቢይ posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share

Category