11/02/2022
ትዝብት
1. የመንግሥት ሠራተኛ ደሞዝ ለመክፈል ያቃተው መንግሥት በተለይ ከዞን ወድ ያሉ የመንግሥት ሹማምንቶች እንደት አነመናችው እየዘረፍች ቤት ሰርታችው የኛ ዞን የኛ ወረዳ ዕዳ አለበት
1.ደሞዝ መከፈል አንችልም
2. የጤና ባለሙያ ትርፍ ሳዓት(duty) መከፈል አልተቻለንም
3. ሥራ አጥ መቅጠር አንችልም
4. ልማት መሥራት አልተቻለንም
በዘረፍችት ብር የገዛችሁት ቤት ሽጣችሁ ለምን አትከፍሉም ቆይ ይሄ ከኛ ጉዳይ ጋር ሚና ገባ ካልሆነ የዘረፍችሁት ይበቃል ሀገር ለቃችው ወጡ። በቅርብ ግዜ በሥራጥ ወጣት ምክንያት ለሚመጣው ነገር የሚደርስባቸውን ነገር ለመቀበል ተዘጋጁ በተለይ የኪ/ኮይሻ ወረዳና በሌ ከተማ መፃፍና ማንበብ ለሚችሉ የዘመድ ቆራሌ ለመቅጠርና ለመሾም ያለው በጀት ተምሮ የተመረቀ ለመቅጠር ያቃተውን ገፌፍ ለማድርግና ለመዝረፍ የኖረ የመንግሥት ካዜና በቅርብ ቀን እናያለን።
አንተ የዘመድ አዝማድ በ8 id card ሹመት ስጠው።