22/01/2025
ሰላምን መርጠናል ለህዝባችን ሁሉን ትተናል
የፋኖ ዋና አመራሮች ለህዝባቸው ሲሉ ሰላምን እንደመረጡ እና ከመንግስት ጋር ድርድር እንደጀመሩ አስታወቁ፡፡
የፋኖ መሪዎች የሰላምን መንገድ ምርጫቸው አድርገዋል። የአማራ ፋኖ የጎንደር ዕዝ ፋኖ ሀብቴ ወልዴ እና ባየ ቀናው ፤ የሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ ፋኖ መከታው ማሞ ፤ የአማራ ሕዝባዊ ሠራዊት እስክንድር ነጋ የሰላም መንገድን መርጠው ከመንግስት አካላት ጋር ድርድር ማድረግ ጀምረዋል ይህም ለህዝባቸው ዘላቂ ሰላም ሲባል ነው፡፡