የአማራ የስለላ ማዕከል -Amhara intelligence center

የአማራ የስለላ ማዕከል -Amhara intelligence center በአማራ ህዝብ ላይ ጠላት ሊያደረሠሰው የሚችለውን ማንኛውም ጥቃት በስለላ ድረጅቱ ሰራተኞች ማክሸፍና ጠላቶቻችን ማጥፋት የጠላት መረጃዎችን መከታተል ይሆናል !!

14/12/2023

~ በደቡብ ጎንደር ወረታ ያልታወቁ ኃይሎች ባደረሡት የቦምብ ፍንዳታ በርካታ የብልጽግና አመራሮች ሳይሞቁ እንዳልቀሩ መረጃዎች ያስረዳሉ።

ፍንዳታው የተደረገ በከተማው ከንቲባ መኖሪያ ቤትና በገቢዎች ጽ/ቤት እንዲሁም በጸጥታ ሃላፊ ቤቶች ላይ መሆኑም ተረጋግጧል።

በተደረገው ኦፕሬሽን ስለተገኘው ድል ዝርዝር መረጃዎችን አጣርተን እንመለሳለን።

ፋኖ ድል ያደርጋል!

ደጉ አምሐራ
14/12/2023

ደጉ አምሐራ

14/12/2023

ሰበር መርጃ
ጠቅላይ ሚንስተር አብይ አህመድ በአማራ ህዝብ ላይ በፈጸሙት የዘር ማጥፋት ወንጀል በአለም አቀፍ ፍርድ ቤት ክስ ቀረበባቸው።

ዶክተር እስራኤል ጥላሁን ይባላል።ቦሌ አትላስ አከባቢ መኪናውን እያሽከረከረ በማለፍ ላይ ሳለ ከአጠገቡ የሚያልፍ ሌላ ተሽከርካሪ ስፖኪዮ ሰበረ። የመኪናው ስፖኪዮው የተሰበረበት ሰውም መኪናውን...
14/12/2023

ዶክተር እስራኤል ጥላሁን ይባላል።ቦሌ አትላስ አከባቢ መኪናውን እያሽከረከረ በማለፍ ላይ ሳለ ከአጠገቡ የሚያልፍ ሌላ ተሽከርካሪ ስፖኪዮ ሰበረ። የመኪናው ስፖኪዮው የተሰበረበት ሰውም መኪናውን አቁሞ ይወርድና የሺዎችን ህይወት ከፈጣሪ ቀጥሎ እየተረፈ ለለው ዶክተር እስራኤልን በማን አለብኝነት በሽጉጥ ግንባሩ መትቶት ገድሎታል። 8,000 ብር ለማያወጣ ስፖኪያ ሰው ሰራሽ ለማይረባ ነገር የሰውን ውድ ህይወት መቅጠፍ ያውም በህክምና ሙያው የሺዎችን ህይወት ከሞት የሚያተርፍ ዶክተርን መግደል እጅግ የሚያሳዝን አረመኔነት ነው።
ገዳዩም በ VIP የሚንቀሳቀስ የመንግስት መኪና መሆኑ ተገልፅዋል።

Huzeyfa M

14/12/2023

የብልጽግና መንግስት የማፍያ ቡድን በአዲስአበባ

በጀኔራል ጌታቸው ጉዲናና በአንድ የኦሮሚያ ብልጽግና ሲቨል ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት አማካኝነት በአዲስአበባ ባለሀብቶችን በሀይል በማስገደድ ከባንክ ወጭ አድረገው እንዲከፍሉ የሚያደረግ አደገኛ የማፍያ ቡድን ከመስከረም 6 /1/2016 ጀምሮ ወደ ስራ የገባ ሲሆን በአሁኑ ስዓት በረካታ ኢትዮጵያዊያን ገንዘባቸውን እየተዘረፉ እንደሆነ ታውቋል።

በዚህ የባለስልጣናቱ የዘረፋ መረብ የብሄራዊ ባንክ ከፍተኛ አመራሮች ጭምር እንደሚገኙበት ያረጋገጥን ሲሆን መላው ኢትዮጵያዊ በተለይም በአዲስአበባ በናዝሬት በድሬዳዋ የምትኖሩ በባንክ በረካታ ሚሊዮን ገንዘብ ያላችሁ ባለሀብቶች ጥንቃቄ እንድታደረጉ ጥሪ ቀረቧል።

29/11/2023

አማራ በድርድር የሚፈታ ችግር የለውም፤ ስርዓቱ የግድ መቀየር አለበት! ይህ ደግሞ በድርድር አይሳካም።

የአማራ ታሪካዊ ጠላቶች ህወሃትና ኦነግ ወንበዴዎችን በማሰማራት ድርድር በማለት የአማራን የዘር እልቂት ለማስፈጸም አጠናክረው ቀጥለዋል

ድርድር ውይይት የሚባል ፈጽሞ አይሞከርም

በምሥራቅ አርሲ ሽርካ ወረዳ በታጣቂ ኃይሎች ባለፉት 3 ቀናት ብቻ በደረሰ ጥቃት ከ36 በላይ የኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች መገደላቸው ተገለጸ❗❗ለማኅበረ ቅዱሳን ቴሌቪዥን መረጃ ያደረሱ ተጎጂ...
29/11/2023

በምሥራቅ አርሲ ሽርካ ወረዳ በታጣቂ ኃይሎች ባለፉት 3 ቀናት ብቻ በደረሰ ጥቃት ከ36 በላይ የኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች መገደላቸው ተገለጸ❗❗
ለማኅበረ ቅዱሳን ቴሌቪዥን መረጃ ያደረሱ ተጎጂዎች እንደገለጹት ከሆነ በሶሌ መድኃኔ ዓለም እና ሴሮ ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን ኅዳር 13 ቀን በተፈጸመው አሰቃቂ ግድያ 28 ኦርቶዶክሳዊን መገደላቸው በመጠቆም ኅዳር 17 ቀን 2016 ዓ.ም ደግሞ 8 ምእመናን በድምሩ 36 ምእመናን መገደላቸው ጠቅሰዋል፡፡ በርካቶችም ከባድና ቀላል የአካል ጉዳት እንደደረሰባቸው ተጠቁሟል፡፡

በሽርካ ወረዳ በተደጋጋሚ ግዜ በደረሰው ጥቃት ነፍሰጡር ሴትን ጨምሮ ጨቅላ ሕጻናት የተገደሉ ሲሆን የሟቾች ቁጥር አሁንም ሊጨምር እንደሚችል ገልፀዋል።
በአካባቢው ምእመናን ላይ እንዲህ አይነት መሰል ጥቃት ሲፈጸም በአንድ ሳምንት ውስጥ ለሶስተኛ በ2016 ዓ.ም ደግሞ ለአራተኛ ጊዜ መሆኑንም ተናግረዋል ።

ጥቃቱ የደረሰባቸው ምእመናን በአሁኑ ወቅት በከፍተኛ ስጋት ውስጥ የሚገኙ ሲሆን በአካባቢው እየደረሰ ያለውን አሰቃቂ ግድያ አስመልክቶ ለሚመለከታቸው የመንግስት የጸጥታ አካላት ሀገረ ስብከቱ የማሳወቅ ስራ እንደሚሰራ መግለፁን ከማኀበረ ቅዱሳን ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።

29/11/2023

ዛሬ አንድ ባለስልጣናት በቤተመንግስት አካባቢ ተገድሎ አድሯል ።

28/11/2023

ጥብቅ ማስጠንቀቂያ

ነፍሰ ገዳዩ ስርዓት የአማራን ህዝብ ለማንበርከክ በተለይም ጎጃም ላይ የድሮን ጭፍጨፋው ተጠናክሮ ስለቀጠለ የጎጃም ፋኖ እዝ አጸፋ ለመመለስ እንዲያስችለው በቀጠናው ውስጥ ከባጃጅ እና ሞተር ብስክሌት ውጭ ምንም አይነት የተሽከርካሪ እንቅስቃሴ እንደማይኖር አስታውቋል። ደንቡን ተላልፎ በሚገኝ ግለሰብ በሚወሰድበት እርምጃ እዙ ተጠያቂ እንደማይሆን ጨምሮ አስታውቋል ።

የጎጃም ፋኖ ዕዝ !!

28/11/2023

የብልጽግና መንግስት ከ260 በላይ ወጣቶችን በሽብር ወንጀል ለማሰማራት ስልጠና እየሰጠ ሲሆን የማሰልጠኛ ቦታው ከአሰላ በቅርብ እረቀት በቆጅ ከሚባል ቦታ እንደሆነ አረጋገጠናል።

እነዚህ ህዝብ ለማሸበር ስልጠና እየወሰዱ ያሉ የመንግስት ታማኝ ምልምሎች 13 የሚሆኑት ከማሰልጠኛ ሾልከው ማምለጣቸውን ሰምተናል።

120 ሚሊዮን እንዲመራ እደል የተሰጠው የወንበዴ ስብስብ በቀጣይ በተለያዩ የክልል ከተሞች በህዝብ ላይ ጥቃት በማድረግ ያሰጉኛል የሚላቸውን የክልል አመራሮችና ባለሀብቶችን ወደ ዘብጥያ ለመክተት ዋነኛ ግባቸው እንደሆነም ከሰልጣኞቹ አንደበት ሰምተናል።

ቀለዋጭ ጳጳሳት ከድረጊታቸው ካልተቆጠቡ ሚስጥራዊ መረጃዎችን በጳጳሳት ላይ በማውጣት ከማጋልጣለን
19/11/2023

ቀለዋጭ ጳጳሳት ከድረጊታቸው ካልተቆጠቡ ሚስጥራዊ መረጃዎችን በጳጳሳት ላይ በማውጣት ከማጋልጣለን

Address

Adis Ababa
London

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when የአማራ የስለላ ማዕከል -Amhara intelligence center posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share

Category