Daraaro Tube ዳራሮ ቱቢ

Daraaro Tube ዳራሮ ቱቢ ​ጌዴኦን ሲጠሩ "ልምላሜ" አብሮ ይነሳል። የጌዴኦ ምድር የተፈጥሮ ፀጋ የተገነባበት፣ አረንጓዴው ተራራ እና ሸለቆው ለሰው ልጅ የሕይወት ምንጭ የሆነበት ድንቅ ምድር ነው።

08/03/2026

አይጥ ሰትጠግብ ስታበዛ ሩጫ ሄዳ ታሸታለች የድመቱን አፍንጫ!
ጠቅላይ ሚንስትር አብይ አህመድ!
Mitte Mitte Yaane iita kaddo'a hexxeen!!

የህሊና ወ*ንጀል ነው። ይኼ ምግብ ሳይሆን የሕይወት አድን መድሐኒት ነው። ሰዎች ሳያዉቁ ገዝተው ሊመገቡ ይችላሉ። አንዳንዴም ቤተሰብ ለታመመችዋ ልጅ የታዘዘውን ሸጠው ለቤተሰብ ቀለብ የሚገዙ ...
08/03/2026

የህሊና ወ*ንጀል ነው።

ይኼ ምግብ ሳይሆን የሕይወት አድን መድሐኒት ነው። ሰዎች ሳያዉቁ ገዝተው ሊመገቡ ይችላሉ። አንዳንዴም ቤተሰብ ለታመመችዋ ልጅ የታዘዘውን ሸጠው ለቤተሰብ ቀለብ የሚገዙ አሉ። በሞ*ት አፋፍ ላይ ካለ ህፃን ነጥቆ እንደመብላት ነው።

በተለይ ክብደት ለመጨመር እየተባለ ለቅንጦት ከተራበች ነፍስ እየቀሙ እንደሆነ ይወቁ። ለጤናማ ሰው ምናልባትም ለጤና አ*ደገኛ ሊሆን ይችላል ምክንያቱም ምግብ ሳይሆን የምግብ እጥረት መድሐኒት ስለሆነ ነው። አይግዙ፤ አይሽጡ። ለታመሙት ብቻ እናውለው።

weldyes

❤
08/03/2026

08/02/2026

Gede'ika janna

  ❤
08/02/2026

❤
08/01/2026

Green Legacy ❤
07/31/2026

Green Legacy ❤

  ከመስከረም 1/1/2019 ዓ/ም ጀምሮ የመንግስት ሠራተኞች ደመወዝ በክልል ፋይናንስ ቢሮ  በኩል እንደሚከፈል መሆኑ ተገለጸ።              ➖➖➖➖➖➖➖➖➖ከመስከረም ወር ጀምሮ የመን...
07/31/2026


ከመስከረም 1/1/2019 ዓ/ም ጀምሮ የመንግስት ሠራተኞች ደመወዝ በክልል ፋይናንስ ቢሮ በኩል እንደሚከፈል መሆኑ ተገለጸ።
➖➖➖➖➖➖➖➖➖

ከመስከረም ወር ጀምሮ የመንግስት ሠራተኞች ደመወዝ በክልል ፋይናንስ ቢሮ በኩል እንደሚከፈል የክልሉ ፋይናንስ ቢሮ ኃላፊ አቶ ተፈሪ አባቴ ገለጹ።

የመንግስት ሠራተኞች ደመወዝ በአግባቡ እንዳይከፈል እና ከሰራተኞች ፍቃድ እና ከፋይናንስ አሰራር ውጭ ከፈሮል እየተቆረጠ የሚከፈልበት አሰራር እንዳይኖር ሰራተኛው እንዳይገላታ ለማድረግ ታስቦ እየተሰራ ያለው ሥራ ከዚህ በኋላ ተግባራዊ ይሆናል ስሉ አክለው ገልጸዋል።

በዲላ ከተማ የ2019 በጀት ዓመት የሥራ ፈላጊዎች ልየታና የE-LMIS ዲጂታል ምዝገባ ንቅናቄ ተጀምሯል።በዚህ ዘመቻ 13,254 የሥራ ፈላጊ ዜጎች ለመመዝገብና ለመለየት ታቅዷል።ከተመዘገቡት ...
07/30/2026

በዲላ ከተማ የ2019 በጀት ዓመት የሥራ ፈላጊዎች ልየታና የE-LMIS ዲጂታል ምዝገባ ንቅናቄ ተጀምሯል።
በዚህ ዘመቻ 13,254 የሥራ ፈላጊ ዜጎች ለመመዝገብና ለመለየት ታቅዷል።

ከተመዘገቡት መካከል 950 ዜጎች በቅርብ ጊዜ ውስጥ የሥራ ዕድል እንዲያገኙ ጥረት እየተደረገ መሆኑ ተገልጿል።
ኃላፊዎች የወጣቶች የሥራ ዕድል ፈጠራን ለማሳካት የመንግሥትና የባለድርሻ አካላት የተቀናጀ ትብብር አስፈላጊ መሆኑን አሳስበዋል።

በመድረኩ የ2019 የሥራ ፈላጊዎች ልየታ ዕቅድ ቀርቦ ተወያይተው፣ የ2018 ዓ.ም. ክፍተቶችን በማረም ዘላቂ የሥራ ዕድል ለመፍጠር የተሻለ የድጋፍና ክትትል ሥርዓት እንዲጠናከር አቅጣጫ ተቀምጧል።

አነጋጋሪዎቹ የአልባንያ ቴሌቪዥን ዜና አንባቢዎች የአልባንያ ቴሌቪዥን ዜና አንባቢ ሴት ጋዜጠኞቹን ያለ ጡት_ማስያዣ ዜና እንዲያቀርቡ  መመሪያ አውጥቷል ።ህዝቡ ፌስቡክ ላይ ተጥዶ የቴሌቪዥን ...
07/30/2026

አነጋጋሪዎቹ የአልባንያ ቴሌቪዥን ዜና አንባቢዎች

የአልባንያ ቴሌቪዥን ዜና አንባቢ ሴት ጋዜጠኞቹን ያለ ጡት_ማስያዣ ዜና እንዲያቀርቡ መመሪያ አውጥቷል ።

ህዝቡ ፌስቡክ ላይ ተጥዶ የቴሌቪዥን ስርጭት መከታተል ማቆሙ ያሳሰበው ጣቢያ ፣ የተመልካቹ ቁጥር እንዲበዛ በሚል ነው ይህንን የወሰነው ።

ዜናው ከአመት በፊት በማህበራዊ ሚድያ የተዘዋወረ አነጋጋሪ ጉዳይ ነበር። ዜና እንዲህ ቢነበብ ሰዎች ለዜና ትኩረት ይሰጣሉ?

የእኛዎቹ ይህንን አይተው እንተግብር እንዳይሉ ብቻ 🤔

©ዜና ፕላስ

Address

Kifo
New York, NY

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Daraaro Tube ዳራሮ ቱቢ posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Shortcuts

Share

Category